የጠሚ/ር ዐቢይ አሕመድ መልእክት

“ጥሪ በተደረገዉ መሠረት በመላዉ ኢትዮጵያ ጠዋት ጽዳት ሲደረግ ቆይቷል። አብዛኛዉ ቦታ ላይ ያለዉ እንቅስቃሴ የሠመረ ነው። የሰፈርና የአእምሮአችንን ቆሻሻ እያጸዳን በንጹሕ ልቡና እና አእምሮ ሀገራችንን እናድስ። ሀገራችንን እንገንባ። እንደ ባሕል በየጊዜዉ እንዲቀጥል ሁሉም የኅብረተሰብ ክፍል እንድትቀጥሉበት እጠይቃለሁ። ዛሬ መዉጣት ያልቻላችሁ ከዚህ ትምህርት ወስዳችሁ ኃላፊነታችሁን እንደምትወጡና ባሕልእስኪሆን ድረስ እንደምታስቀጥሉት አምናለሁ። ወጥታችሁ ላጽዳችሁም ምስጋናዬን አቀርባለሁ::”

EverydayWeCleanEthiopia

ሰርክኢትዮጵያንእናፅዳ

PMOEthiopia

Leave a comment